በአገልግሎት ላይ

የአፍሪካ የዲሞክራሲ የህዝብ ምርጫና መልካም አስተዳደር ቻርተር ማጽደቂያ አዋጅ

የአፍሪካ ህብረት ስምንተኛ መደበኛ ጉባኤ ቻርተሩን እ.ኤ.አ. ጃንዋሪ 30 ቀን 2007 በአዲስ አበባ ባካሄደው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤

አገራችን ይህን ቻርተር እ.ኤ.አ. ዲሴምበር 28 ቀን 2007 የፈረመች በመሆኑ፤

ይህንኑ ተጨማሪ ፕሮቶኮል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኅዳር 16 ቀን 2001 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀፅ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 613/2001
ቀን: ታኅሣሥ 16፥ 2001 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 817/2006

የካቲት 10፥ 2006 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 675/002

ሰኔ 4፥ 2002 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 619/2001

ጥር 1፥ 2001 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 544/1999

ነሐሴ 15፥ 1999 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 526/1999

ሰኔ 11፥ 1999 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ