በአገልግሎት ላይ

በኢትዮጵያ እና በኩዩት መንግስታት መካከል የተፈረመውን የጋራ የትብብር ኮሜቴ ማቋቋሚያ ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ

በኢትዮጵያ እና በኩዌት መንግሥታት መካከል እ.ኤ.አ. ሜይ 13 ቀን 2007 የጋራ የትብብር ኮሚቴ ማቋቋሚያ ስምምነት በኩዌት ከተማ (ኩዌት) የተፈረመ በመሆኑ፤

ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ታህሣሥ 14 ቀን 2001 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 619/2001
ቀን: ጥር 1፥ 2001 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 817/2006

የካቲት 10፥ 2006 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 675/002

ሰኔ 4፥ 2002 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 613/2001

ታኅሣሥ 16፥ 2001 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 544/1999

ነሐሴ 15፥ 1999 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 526/1999

ሰኔ 11፥ 1999 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ