ታሪክ እና ዐበይት ክንውኖች

1900 ዓ.ም
በ1900 ዓ.ም የዳኝነት ስራ በመደበኛነት በፍርድ ቤት መሰራት ከመጀመሩ በፊትና በአገሪቱ አራት ዋና ዋና የስራ መሪዎች በነበሩ ጊዜ የዳኝነት ጉዳይ የሚመለከታቸው አፈ-ንጉሱን ነበር፡፡ የግዛት ክልል ገዢዎችም የዳኝነት ስራን በሰብሳቢነት ያከናውኑ ነበር፤ ጥቅምት 15 ቀን 1900 ዓ.ም. ከተሾሙ 11 የመጀመሪያ ሚኒስትሮች መካከል የፍርድ ሚኒስትር ይገኙበት ነበር። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የፍርድ ሚኒስትር አፈ ንጉሥ ነሲቡ መስቀሉ ይባላሉ፡፡ በወንጀል እና በፍትሐ ብሔር ጉዳዮች የሚኒስትሩ የይግባኝ ሰሚነት ስራ የሚመራው “የፍትሐ ነገስት”ን መሰረት በማድረግ ነበር፡፡ ጥቅምት 15 ቀን 1900 ዓ.ም የፍርድ ሚኒስትሩ ከተሾሙ በኋላ ስራው ለአንድሚኒስትር ስለሚበዛ በሚል አጋዥ 12 ወንበሮች እና 6 ችሎቶች ተጨምረው ነበር።


1910 ዓ.ም
መጋቢት 14 ቀን 1910 ዓ.ም ህዝቡ በጃንሜዳ ተሰብስቦ ሚኒስትሮች ይነሱ የሚል ጥያቄ መሰረት መጋቢት 16 ቀን 1910 ዓ.ም ከጦር ሚኒስትሩ በስተቀር ሌሎች ሚኒስትሮች ሲሻሩ በጊዜው የፍርድ ሚኒስትር የነበሩት አፈንጉሥ ጥላሁን ከስልጣን እንዲነሱ ተደርጓል፡፡ በዚህም ምክኒያት በሚኒስቴር ደረጃ ይከናወን የነበረው የፍትህ አሰተዳደር ሥራ ሊቋረጥ ችሏል፡፡

1922 ዓ.ም
- በ1922 ዓ.ም የሚኒስትር መስርያ ቤቶች እንደገና እንዲቋቋሙ ተደረገ፡፡ የፍርድ ሚኒስትርም በድጋሚ ስራ ጀመረ፡፡
- በኢትዮጵያዊ እና በውጭ አገር ዜጎች መካከል የሚነሳን ክርክር በሚመለከት ይግባኝ ሰሚው ችሎት ንጉሱ ተሰይመውበት ዳኝነቱ እንዲካሄድ ተደርጎ ነበር፡፡
1923 ዓ.ም
1933 ዓ.ም

1934 ዓ.ም


1935 ዓ.ም


1938 ዓ.ም


1943 ዓ.ም

1945 ዓ.ም
1948 ዓ.ም

1954 ዓ.ም


1965 ዓ.ም

1969 ዓ.ም

1975 ዓ.ም


1980 ዓ.ም


1984 ዓ.ም


1985 ዓ.ም


1987 ዓ.ም

2001 ዓ.ም
2003 ዓ.ም
2008 ዓ.ም

2008 ዓ.ም

2009 ዓ.ም

2010 ዓ.ም.


2012 ዓ.ም

2014 ዓ.ም
2015 ዓ.ም
የፍትሕ ሚኒስቴር የፌዴራልና የክልል የፍትሕ አካላትን በማስተባበር የሦስት ዓመት የፍትሕ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ወጥቶ ተግባራዊ እንዲሆን አድርጓል፡፡ የዕቅዱ ዋና ዋና አላማዎችም የፍትህ አገልግሎትን ፍጣን፣ ቀልጣፋ፣ ውጤታማ፣ እና ወጪ ቆጣቢ ማድረግ፣ የኅብረተሰብ እምነትን በመገንባት ፍትሕ ተቋማትን የበለጠ ተደራሽና አስተማማኝ ማድረግ፣ የሕግ የበላይነትን እና የሰብዓዊ መብቶችን ጥበቃ ማጠናከር፣ ወንጀልን በመከላከል የመንግሥትን እና የሕዝብን ጥቅም ማስጠበቅ፣ ሰላምን እና ደህንነትን በማረጋገጥ ዘላቂ የልማት ሁኔታ ማመቻቸት ነው።

2016 ዓ.ም


2017 ዓ.ም

የቀድሞ የፍትሕ ሚንስትሮች

ክቡር አፈንጉሥ ነሲቡ መስቀሉ

ክቡር አፈንጉሥ ጥላሁን

ክቡር አፈንጉሥ ከተማ

ክቡር አፈንጉሥ መኮንን ደምሰው

ክቡር ፀሐፊ አፈመስፍን አንዳርጋቸው መሣይ

ክቡር ፊታውራሪ ታፈሰ ኃብተሚካኤል

ክቡር ፀሐፊ ትዕዛዝ ወ/ጊዮርጊስ ወ/ዮሐንስ

ክቡር ብ/ጀነራል ዐብይ አበበ

ክቡር ዶ/ር ደጃዝማች ዘውዴ ገ/ሥላሴ

ክቡር ቢትወደድ አስፍሃ ወ/ሚካኤል

ክቡር አቶ ማሞ ታደሰ

ክቡር አቶ አካለወርቅ ሀ/ወልድ

ክቡር ዶ/ር በላቸው አስራት

ክቡር አቶ አማኑኤል ዓምደ ሚካኤል

አቶ ዘገየ አሰፋ

ክቡር ኮሎኔል ወንዳየን ምህረቱ
ሚኒስትር

ክቡር አቶ ቢልልኝ ማንደፍሮ
የኢህዲሪ ጠቅላይ ዐ/ህግ የነበሩ

ክቡር አቶ ሽፈራው ወ/ሚካኤል

ክቡር አቶ ማህተመ ሰለሞን

ክቡር አቶ ወረደ ወልድ ወልዴ

ክቡር አቶ ሀርቃ ሀሮዬ

ክቡር አቶ አሰፋ ከሲቶ

ክቡር አቶ ብርሀን ኃይሉ

ክቡር አቶ ጌታቸው አንባዬ

ክቡር አቶ ብርሀኑ ፀጋዬ

ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
