በአገልግሎት ላይ

የ2007 የዓለም አቀፍ የቡና ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ

የዓለም አቀፍ የቡና ምክር ቤት እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 28 ቀን 2007 ባካሄደው 8ኛ ስብሰባው የ2007 የዓለም አቀፍ የቡና ስምምነትን የተቀበለው በመሆኑ፤

ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት 24 ቀን 2002 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ፤

በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (02) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 675/002
ቀን: ሰኔ 4፥ 2002 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 817/2006

የካቲት 10፥ 2006 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 619/2001

ጥር 1፥ 2001 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 613/2001

ታኅሣሥ 16፥ 2001 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 544/1999

ነሐሴ 15፥ 1999 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 526/1999

ሰኔ 11፥ 1999 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ