የዓለም አቀፍ የቡና ምክር ቤት እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 28 ቀን 2007 ባካሄደው 8ኛ ስብሰባው የ2007 የዓለም አቀፍ የቡና ስምምነትን የተቀበለው በመሆኑ፤
ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት 24 ቀን 2002 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ፤
በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (02) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•
•
•
•
•