በአገልግሎት ላይ

የኢትዮ-ሩሲያ የንግድ ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በሩሲያ ፌደሬሽን መንግሥት መካከል የተደረገው የንግድ ስምምነት ኅዳር 17 ቀን 1992 ዓም በሞስኮ የተፈረመ ስለሆነ፤

ስምምነቱ በሚገባ በሥራ ላይ የሚውለው፡ በተዋዋይ አገሮች ሕጎች መሠረት ስምምነቱ መፅደቁን ተዋዋይ ወገኖች በዲፕሎማቲክ አካላት አማካይነት አንዱ ለሌላው ካሳወቁበት የመጨረሻው ቀን ጀምሮ እንደሚሆን በስምምነቱ ውስጥ የተገለጸ በመሆኑ፤

ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 29 ቀን 1992 ዓም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤

በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 215/1992
ቀን: ሰኔ 29፥ 1992 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 502/1998

ሐምሌ 1፥ 1998 ዓ.ም.
አዋጅ ቁጥር 379/1996

ታህሳሰ 13፥ 1996 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 186/1992

ህዳር 22፥ 1992 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 185/1992

ህዳር 22፥ 1992 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 184/1992

ህዳር 22፥ 1992 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 172/1991

ሰኔ 8፥ 1991 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 169/1991

ግንቦት 12፥ 1991 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 161/1991

የካቲት 25፥ 1991 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 157/1991

የካቲት 2፥ 1991 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 152/1991

ጥር 13፥ 1991 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ