በአገልግሎት ላይ

የኢትዮጵያና የየመን የባህል ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በየመን ሪፐብሊክ መንግሥታት መካከል ሚያዝያ 7 ቀን 1991 ዓም ሰንዓ ላይ የባህል ስምምነት የተፈረመ በመሆኑ፤

ይህንኑ የባህል ስምምነት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህዳር 22 ቀን 1992 ዓም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ፤

በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 186/1992
ቀን: ህዳር 22፥ 1992 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 502/1998

ሐምሌ 1፥ 1998 ዓ.ም.
አዋጅ ቁጥር 379/1996

ታህሳሰ 13፥ 1996 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 215/1992

ሰኔ 29፥ 1992 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 185/1992

ህዳር 22፥ 1992 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 184/1992

ህዳር 22፥ 1992 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 172/1991

ሰኔ 8፥ 1991 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 169/1991

ግንቦት 12፥ 1991 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 161/1991

የካቲት 25፥ 1991 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 157/1991

የካቲት 2፥ 1991 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 152/1991

ጥር 13፥ 1991 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ