የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች አስተዳደር የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ደንብ

በመሥሪያ ቤቱ ማቋቋሚያ አዋጅ አንቀጽ ፮(፪) ስር በግልጽ እንደተመለከተው መሥሪያ ቤቱ ተጠሪነቱ በቀጥታ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በመሆኑ የራሱ የሠራተኞች አስተዳደር ደንብ ማውጣት በማስፈለጉ፤
የፌደራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት እና በማቋቋሚያ አዋጁ ሥልጣንና ተግባራት ለማከናወን እንዲችል ሠራተኞችን ደንብና ሥርዓትን በተከተለ ሁኔታ ለመቅጠር፣ ለማስተዳደርና አስፈላጊ ሲሆን ለማሰናበት የሚያስችል የሠራተኞች አስተዳደርና ደንብ ማውጣት በማስፈለጉ፤

የመሥሪያ ቤቱ ሠራተኞች ሙያዊ ነፃነታቸውን ፣ መብትና ግዴታቸውን በውል ለይተው በማወቅ ተግባራቸውንና
ኃላፊነታቸውን ግልጽነትና ተጠያቂነት በሰፈነበት ሁኔታ መወጣት እንዲችሉ ለማገዝ፤

በተለይም መሥሪያ ቤቱ ባለው ሙያዊ ነፃነት መሠረት ከአህጉራችንና ከዓለም አቀፍ የኦዲት መ/ቤቶች
ሠራተኞቻቸውን የሚያስተዳድሩበትን ልምድ በመቀመር እና የፌደራል የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ መሠረታዊ ርሆዎች መሰረት በማድረግ ደንብ ማውጣት በማስፈለጉ፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሪፐብሊክ ሕገ – መንግሥት አንቀጽ 55(1) እና በፌደራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ማቋቋሚያ
(ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 982/2008 አንቀጽ 22(1) መሠረት ይህ ደንብ ወጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: ደንብ ቁጥር 8/2010
ቀን: ታህሳስ 16፥ 2010 ዓ.ም.
Law Type: Regulations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1353/2016

ጥር 2፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1333/2016

ጷጉሜ 4፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1314/2016

ግንቦት 8፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1307/2016

ጥር 7፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1284/2015

ሚያዚያ 9፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1263/2014

ጥር 17፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 11/2013

ሐምሌ 2፥ 2013 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1233/2013

ግንቦት 12÷ 2013 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1236/2013

የካቲት 12፥ 2013 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1205/2020

ሰኔ 23፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1183/2012

መጋቢት 29፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1176/2012

መጋቢት 16፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ