የሙስና ወንጀል ማጋለጥን፣ ምርመራንና ክስን ውጤታማ ከማድረግ አኳያ አግባብነት ያላቸውን ጉዳዮችን በሕግ መደንገግ በማስፈለጉ፡
በወንጀል የተገኘ ንብረትን የማገድ የማስተዳደርና የመውረስ ሥርዓትን በሕግ መደንገግ በማስፈለጉ፤
ከሙስና ባህሪ ጋር የተጣጣመ የማስረጃ ሕግ መደንገግ በማስፈለጉ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
•
•
•
•
•
•
•