የተሻረ

የፀረ-ሙስና ልዩ የሥነ-ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ አዋጅ

የሙስና ወንጀል ማጋለጥን፣ ምርመራንና ክስን ውጤታማ ከማድረግ አኳያ አግባብነት ያላቸውን ጉዳዮችን በሕግ መደንገግ በማስፈለጉ፡

በወንጀል የተገኘ ንብረትን የማገድ የማስተዳደርና የመውረስ ሥርዓትን በሕግ መደንገግ በማስፈለጉ፤

ከሙስና ባህሪ ጋር የተጣጣመ የማስረጃ ሕግ መደንገግ በማስፈለጉ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 236/1993
ቀን: ግንቦት 16፥ 1993 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1236/2013

የካቲት 12፥ 2013 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 883/2007

መጋቢት 25÷ 2007 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 882/2007

መጋቢት 25፥ 2007 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 881/2007

መጋቢት 25፥ 2007 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 668/2002

ሚያዝያ 4፥ 2002 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 144/2000

ጥር 23፥ 2000 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 545/1999

ነሐሴ 15፥ 1999 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 544/1999

ነሐሴ 15፥ 1999 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 434/1997

ጥር 25፥ 1997 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 433/1997

ጥር 25፥ 1997 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 368/1995

ጳጉሜ 6፥ 1995 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 367/1995

ጳጉሜ 6፥ 1995 ዓ.ም.
የተሻረ