የተሻሻለውን የፌዴራል የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 463/2006 በምርመራ፣ በክስ ማስረጃን በማሰባሰብ እና በመሳሰሉት ረገድ ግልጽ በማድረግ ማሻሻልና አዳዲስ ድንጋጌዎችን እንዲያካትት ማድረግ በማስፈለጉ፣ ሕዝባዊ ድርጅቶች የሚፈፅሟቸውን የሙስና ወንጀሎች የመመርመርና የመክሰስ ስልጣንን ለኮሚሽኑ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•