የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የጥብቅና ፈቃድ በፈተና ለማግኘት በአዋጅ ቁጥር 1249/2ዐ13 የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟላ/የምታሟላ ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ ኢትዮጵያዊ/ት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የጥብቅና ፈቃድ በፈተና ለማግኘት በአዋጅ ቁጥር 1249/2ዐ13 የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟላ/የምታሟላ ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ ኢትዮጵያዊ/ት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡