ዓለም አቀፍ የእቃዎች የሽያጭ ውሎች ስምምነት ሚያዚያ 3 ቀን 1972 ዓ.ም የወጣ በመሆኑ፤
ስምምነቱን ማፅደቅ ኢትዮጵያውያን ነጋዴዎች በእቃዎች ዓለም አቀፍ ሽያጭ ውሎች ግንኙነት ውስጥ ያላቸውን ተቀባይነት ከፍ የሚያደርግ ስለሚሆን፤
ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 18 ቀን 2012 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው ያፀደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 55 (12) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•
•
•
•
•
•
•
•