የተሻረ

የጉምሩክ ባለሥልጣንን እንደገና ለማቋቋምና አሠራሩን ለመወሰን የወጣ አዋጅ

በሥራ ላይ ባለው የጉምሩክ አዋጅ የተዘረጋው የጉምሩክ አሠራር ሥርዓት ከዘመኑ የገቢና ወጭ ንግድ እንቅስቃሴ አፈጻጸም ጋር አብሮ የማይሄድ ስለሆነ የዓለም አቀፉ የሸቀጦች ልውውጥ ከደረሰበት የዕድገት ደረጃ ጋር የሚጣጣም የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፤

የጉምሩክን የአሠራር ሥርዓት የተቀላጠፈና አጭር ለማድረግ የሥራ አመራር ነጻነት ኖሮት እንዲቋቋም ማድረግ ተገቢ መሆኑስለታመነበት፤

የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴ ውስብስብ እየሆነና ኃይል እየታከለበት በመምጣቱ ይህንን ለመከላከል የሚያስችል ፖሊሳዊ ሥልጣን ያለው ባለሥልጣን ማደራጀት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 60/1989
ቀን: የካቲት 6፥ 1989 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1338/2016

ሐምሌ 25፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1307/2016

ጥር 7፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1173/2012

ታህሣሥ 8፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 669/2002

ግንቦት 3፥ 2002 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 587/2000

ሐምሌ 7፥ 2000 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 449/1997

ግንቦት 18፥ 1997 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 411/1996

ሐምሌ 26፥ 1996 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 380/1996

ጥር 4፥ 1996 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 367/1995

ጳጉሜ 6፥ 1995 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 256/1994

ጥቅምት 2፥ 1994 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 217/1992

ሰኔ 29፥ 1992 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ