የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ለማሻሻል የወጣ አዋጅ የቀድሞው አስፈፃሚ አካል አደረጃጀት ለሥራ ጥራትና ቅልጥፍና አመቺ የነበረ ባለመሆኑ፣
መርሀ ግብሩን በተገቢው የሥራ ቅልጥፍና መፈፀም ያለበት በመሆኑ፣
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
•
•
•
•
•
•
•
•
•