በአገልግሎት ላይ

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዋጅ

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሕግ መሠረት በሚሰጣቸው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎቶች ላይ በአፈፃፀም ወቅት የሚስተዋሉ ብሔራዊ ጥቅምና ደህንነትን የሚጎዱ ክፍተቶችን ማረም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

አገልግሎቱ እንዲያስፈፅም የተሰጡትን ስልጣን እና ተግባራት በብቃት ለመወጣት አደረጃጀቱን በመቀየር ብሔራዊ ጥቅም እና ደህንነትን እንዲያስጠብቅ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ አገልግሎት እንዲሰጥ እና አጠቃላይ ሀገራዊ ልማት እና እድገትን እንዲደግፍ የሚያስችል አቅም መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1338/2016
ቀን: ሐምሌ 25፥ 2016 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1374/2017

ሰኔ 11፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1279/2015

የካቲት 2፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1283/2015

ጥር 26፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1246/2013

ግንቦት 26፥ 2013 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1232/2013

ጥር 7፥ 2013 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1213/2020

ሐምሌ 7፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1207/2020

ሰኔ 27፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1163/2012

ታህሣሥ 30፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1172 /2012

ታህሣሥ 8፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ