የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሕግ መሠረት በሚሰጣቸው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎቶች ላይ በአፈፃፀም ወቅት የሚስተዋሉ ብሔራዊ ጥቅምና ደህንነትን የሚጎዱ ክፍተቶችን ማረም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
አገልግሎቱ እንዲያስፈፅም የተሰጡትን ስልጣን እና ተግባራት በብቃት ለመወጣት አደረጃጀቱን በመቀየር ብሔራዊ ጥቅም እና ደህንነትን እንዲያስጠብቅ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ አገልግሎት እንዲሰጥ እና አጠቃላይ ሀገራዊ ልማት እና እድገትን እንዲደግፍ የሚያስችል አቅም መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•
•
•
•
•
•
•