የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1151/2011 አገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ፣ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ እና ከሰራተኞች ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ውሳኔ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ቀልጣፋ፣ ምቹ፣ ተጠያቂነት ያለበትና ተግባራዊ ሊሆን በሚችልበት መልኩ ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግስት አንቀጽ 55 (1) መሰረት የሚከተለው ታውጇል።
•
•
•
•
•