በአፍሪካ አገራት መካከል አፍሪካዊ የቴክኒክ ትብብር መርሀ-ግብርን የሚመሠርተው ኮንቬንሽን እ.ኤ.አ. ኦገስት 1 ቀን 1975 በካምፓላ (ዑጋንዳ) በተካሄደው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የመሪዎችጉባኤ የፀደቀ በመሆኑ፤
አገራችን ይህንን ኮንቬንሽን እ.ኤ.አ. ዲሴምበር 28 ቀን 2007 የፈረመች በመሆኑ፤
ይህንኑ ኮንቬሽን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክ ራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ታህሣሥ 7 ቀን 2001 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀፅ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•
•
•
•