በአገልግሎት ላይ

በአፍሪካ ህዝቦች እና ሰዎች መብቶች ቻርተር የአፍሪካ አረጋዊያን ፕሮቶኮል ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

የአፍሪካ የሰዎች እና ሕዝቦች መብቶች ስምምነት የአፍሪካ አረጋዊያን መብቶች ፕሮቶኮል ጥር 22 ቀን 2008 ዓ.ም አዲስ አበባ በተደረገው 26ኛ መደበኛ የመሪዎች ጉባኤ ስምምነት የተደረሰበት በመሆኑ፣

ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮቸ ምክር ቤት የካቲት 5 ቀን 2012 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሰረት የሚከተለው ታወጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1182/2012
ቀን: መጋቢት 4፥ 2012 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1301/2016

ታህሳስ 10፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 537/2015

ነሐሴ 22፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ