በአገልግሎት ላይ

ለአክሱም ውሃ አቅርቦት ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ ከኩዌት ፈንድ ለአረብ ኢኮኖሚ ልማት የተገኘው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ

ለአክሱም ውሃ አቅርቦት ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል መጠኑ 6 ሚሊዮን 200 ሺህ የኩዌት ዲናር (ስድስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ የኩዌት ዲናር) የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኩዌት ፈንድ ለአረብ ኢኮኖሚ ልማት መካከል እ.ኤ.እ ጁን 16 ቀን 2005 በአዲስ አበባ የተፈረመ በመሆኑ፤

ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 30 ቀን 2007 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) እና (12) መሰረት የሚከተለው ታውጃል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 913/2007
ቀን: ሀምሌ 24፥ 2007 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1301/2016

ታህሳስ 10፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 537/2015

ነሐሴ 22፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1182/2012

መጋቢት 4፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ