ለሰው ሀብት ልማት ኦፕሬሽን ማስፈጸሚያ የሚውል 37 ሚሊዮን 200 ሺህ ኤስ.ዲ.አር. (ሠላሳ ሰባት ሚሊዮን ሁለት መቶ ሺህ ኤስ.ዲ.አር) ብድር የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል ሐምሌ 18 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመ በመሆኑ፤
ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ3ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ ጥቅምት 1 ቀን 2016 ዓ.ም በአካሄደው 1ኛ መደበኛ ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•
•
•
•
•
•
•