በአገልግሎት ላይ

ለከተሞች መጠጥ ውሃና ሳንቴሽን ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ ዓለም ዐቀፍ የልማት ማኅበር ብድር ለማግኘት የተፈረመ የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ

ለከተሞች መጠጥ ውኃና ሳንቴሽን ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል መጠኑ 43,700,000 ሺ ኤስ አር (አርባ ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺህ ኤስ. አር) የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በዓለም ዐቀፍ የልማት ማህበር መካከል እ.ኤ.አ. ሜይ 16 ቀን 2007 በአዲስ አበባ ከተማ የተፈረመ በመሆኑ፤

መሠረታዊ የኢኮኖሚ ዓለም ዐቀፍ ውሎች ተፈፃሚ ከመሆናቸው በፊት መፅደቅ ስላለባቸው፤

ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 24 ቀን 1999 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ፤

በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 538/1999
ቀን: ሐምሌ 16፥ 1999 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1301/2016

ታህሳስ 10፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 537/2015

ነሐሴ 22፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1182/2012

መጋቢት 4፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ