በአገልግሎት ላይ

ለከተሞች መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ኘሮጀክት ማስፈፅሚያ የሚውል ተጨማሪ ብድር ለማግኘት ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ጋር የተፈረመው የፋይናንስ ስምምነት ማሻሻያና ክለሳ ማፅደቂያ አዋጅ

ለከተሞች መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ተጨማሪ 96 ሚሊዮን 900 ሺ ኤስ.ዲ.አር. (ዘጠና ስድስት ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ ሺ ኤስ.ዲ.አር.) ብድር የሚያስገኘው የፋይናንስ ስምምነት ማሻሻያና ክለሳ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል እ.አ.አ ጁን 12 ቀን 2012 በአዲስ አበባ የተፈረመ በመሆኑ፤

ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሐምሌ 4 ቀን 2004 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 765/2004
ቀን: ሐምሌ 23፥ 2004 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1301/2016

ታህሳስ 10፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 537/2015

ነሐሴ 22፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1182/2012

መጋቢት 4፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ