ለአነስተኛ መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የሊዝና የብድር አቅርቦት ፕሮጀክት ማስፈፃሚያ የሚውል 70 ሚሊዮን ዩሮ (ሰባ ሚሊዮን ዩሮ ) የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ መካከል ግንቦት 8 ቀን 2009 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና ግንቦት 10 ቀን 2009 ዓ.ም በሉክዘምበርግ የተፈረመ በመሆኑ፤
ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 28 ቀን 2009 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፤-
•
•
•
•
•
•
•
•
•
•