በፍትሕ ሚኒስቴር የመንግሥት ሕግ እና ፍትሕ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስቴር ዲኤታ ሆነው ሲያገለገሉ የቆዩት አቶ አለምዓንተ አግደው ከህዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በሚኒስትር ዲኤታ ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት የሕግ አማካሪ ሆነው የተሾሙ ሲሆን፣ አቶ በላይሁን ይርጋ ደግሞ ከህዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በፍትሕ ሚኒስቴር ሕግና ፍትሕ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስቴር ዲኤታ ሆነው ተሹመዋል፡፡
ይህን መነሻ በማድረግ በዛሬው እለት በሁለቱ ከፍተኛ አመራሮች መካከል በፍትሕ ሚኒስቴር የስራ ርክክብ ተደርጓል፡፡