በአመራሮች መካከል የስራ ርክክብ ስነ-ስርዓት ተካሄደ

Work Handover Ceremony Held Between Leaders

በፍትሕ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ፍቃዱ ፀጋ ከህዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የሕግ አማካሪ ሆነው የተሾሙ ሲሆን፤ አቶ ተስፋዬ ዳባ ደግሞ ከህዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በፍትሕ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሹመዋል፡፡

ይህን መነሻ በማድረግ ህዳር 27 ቀን 2016 ዓ.ም በሁለቱ ከፍተኛ አመራሮች መካከል የስራ ርክክብ ተደርጓል፡፡

Tagged Under: 2016 advisor Appointment attorney Attorney General’s Office ceremony civil service Ethiopian Government fikadu tsegaye general's Government Government Officials handover legal legal advisor legal counsel minister ministers november 25 office prime prime minister's office Public Administration state state minister succession planning tesfaye daba work work handover ceremony
የቅርብ ጊዜ ዜናዎች