በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በሩሲያ ፌደሬሽን መንግሥት መካከል ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት እና ዋስትና ለመስጠት የካቲት 2 ቀን 1992 ዓም ሞስኮ ላይ ስምምነት የተፈረመ ስለሆነ፤
ስምምነቱ በሚገባ ሥራ ላይ የሚውለው በተዋዋይ ሀገር ሕጐች መሠረት ስምምነቱ መዕደቁን የሚያረጋግጡ ሰነዶች በዲፕሎማቲክ አካላት አማካኝነት ልውውጥ ከተደረገ በኋላ እንደ ሚሆን በስምምነቱ ውስጥ የተገለፀ በመሆኑ፤
ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 29 ቀን 1992 ዓም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ፤
በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት ከዚህ እንደሚከተለው ታውጇል።
•
•
•
•
•
•
•