በአገልግሎት ላይ

የኢትዮ-ሱዳን የንግድ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በሱዳን ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የተደረገው የንግድ ስምምነት እ.ኤ.አ ማርች 6 ቀን 2000 በካርቱም የተፈረመ ስለሆነ፣

ስምምነቱ በሥራ ላይ የሚውለው ተዋዋዮቹ ሀገሮች በየሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቶቻቸው መሠረት ስምምነቱ መጽደቁን አንዱ ለሌላው ካሳወቀበት የመጨረሻው ቀን ጀምሮ እንደሚሆን በስም ምነቱ ውስጥ የተገለጸ በመሆኑ፡

ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኅዳር 21 ቀን 1993ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ፡

በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 221/1993
ቀን: ኅዳር 21፥ 1993 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 938/2016

ሚያዚያ 14፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 579/2000

ግንቦት 19፥ 2000 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 552/1999

ነሐሴ 29፥1999 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 526/1999

ሰኔ 11፥ 1999 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 352/1995

ሰኔ 26፥ 1995 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 242/1993

ሰኔ 21፥ 1993 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 232/1993

የካቲት 29፥ 1993 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 215/1992

ሰኔ 29፥ 1992 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 214/1992

ሰኔ 29፥ 1992 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ