በአገልግሎት ላይ

የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ

የማኅበራዊ መድን ሥርዓትን በማስፋፋት ደረጃ በደረጃ ለዜጎች እንዲዳረስ ማድረግ ከሀገሪቷ ማኅበራዊ ጥበቃ ፖሊሲ አንዱ አካል በመሆኑ፣

የሥርዓቱ ተጠናክሮ መቀጠል ለማኅበራዊ ፍትሕ፣ ለኢንዱስትሪ ሰላም፣ ለድህነት ቅነሳ፣ ለምርታማነትና ለልማት ጉልህ አስተዋጽኦ ስለሚኖረው፤በሥራ ላይ ያለውን የመንግሥት አገልግሎት የጡረታ ዐቅድ አቅም በፈቀደ መጠን ማጠናከር፣ አዋጆቹን በማሻሻል ማጠቃለልና ለሥራው አፈጻጸም ምቹ ሁኔታ መፍጠር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ ፈንድን ቀጣይነትና አስተማማኝነት ማረጋገጥ፤ ፈንዱን በኢንቨስትመንት ማዳበርና ግልጽ የሆነ የአስተዳደር ሥርዓት እንዲኖረው ማድረግ በማስፈለጉ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1267/2014
ቀን: መጋቢት 9፥ 2014 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1338/2016

ሐምሌ 25፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1336/2016

ሐምሌ 4፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1308/2016

የካቲት 1፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1287/2015

መስከረም 4፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 533/2015

ሰኔ 15፥ 2015 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 1278/2015

የካቲት 20፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1265/2014

ታህሳስ 24፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1264/2014

ህዳር 10፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1262/ 2013

ነሀሴ 13፥ 2013 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ