ለሥርዓተ ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም ማስፈፀሚያ የሚውል ሁለት መቶ ዘጠና ሰባት ሚሊዮን ስድስት መቶ ሺ ኤስ.ዲ.አር. (297 ሚሊዮን 600ሺ ኤስ.ዲ.አር) ብድር የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል ሰኔ 17 ቀን 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመ በመሆኑ፤
ይህንኑ ስምምነት የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ6ኛ መደበኛ ስብሰባው ህዳር 15 ቀን 2015 ዓ.ም ያፀደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•
•
•
•