የሚናማታ ስምምነት ጥቅምት 18 ቀን 2006 ዓ.ም በኩማሞቶ ጃፓን ስምምነት የተደረሰበት በመሆኑ፤
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት ስምምነቱን ጥቅምት 18 ቀን 2006 ዓ.ም የፈረመው በመሆኑ፤
ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሀምሌ 7 ቀን 2012 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
•
•
•
•
•
•