በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊከ የዳኝነት ሥልጣን በፌዴራል መንግሥቱና በክልሎች የተከፋፈለ በመሆኑ፣
ሕገ-መንግሥቱን መሠረት በማድረግ የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን ሥልጣን መወሰን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
Tap the button below to view or download this PDF.
•