የተሻረ

የመድኃኒት አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ

ጤና ለሕዝብ የተደላደለ ሕይወትና ምርታማነት መሠረት መሆኑንና መድኃኒትም በጤና አገልግሎት ውስጥ ያለውን ድርሻ እንዲሁም ጤና ለእንስሳት ምርትና ምርታማነት ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚያስገኘውን ጠቀሜታ በመገንዘብ፤

የመድኃኒት ደህንነት፡ ፈዋሽነትና ጥራት ማረጋገጥና ምርቱን፥ ሥርጭቱን፡ አጠቃቀሙን ሥርዓት ማስያዝ በማስፈለጉ፤

የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችን ሕገወጥ ምርት፡ ሥርጭትና አጠቃቀም መግታት በማስፈለጉ፥

ለዚህም አስተማማኝ የሆነ የመድኃኒት አስተዳደርና ቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመን ግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 176/1991
ቀን: ሰኔ 22፥ 1991 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

570/2017

መጋቢት 08÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1353/2017

ጥር 02÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1358/2017

ጥር 29፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1353/2016

ጥር 2፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1353/2016

ኅዳር 10÷ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1333/2016

ጷጉሜ 4፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1324/2016

ነሐሴ 8፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 552/2016

ሐምሌ 9፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ