የኤሌክትሮኒክ ፊርማ አዋጅ ቁጥር 1072/2010 አዋጁን ተግባራዊ ማድረግ የሚያስፈልጉ ደንብ መመሪያዎችን አውጥቶ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ውክልና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት እና እና ንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር መስጠት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
Tap the button below to view or download this PDF.
•