በአገልግሎት ላይ

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በእስራኤል መንግስታት መካከል በግብርና ዘርፍ ለመተባበር የተደረገውን ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስትና በእስራኤል መንግስት መካከል ግንቦት 24 ቀን 2004 ዓ.ም በግብርና ዘርፍ ለመተባበር በኢየሩሳሌም የትብብር ስምምነት የተፈረመ በመሆኑ

ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 25 ቀን 2011 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሰት አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1155/2011
ቀን: ነሐሴ 3፥ 2011 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1063/2010

ታህሳስ 2፥ 2010 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ