በአገልግሎት ላይ

በኢትዮዽያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሳዑዲ አራቢያ ንጉሳዊ መንግስት መካከል የተደረገ ቤት ሰራተኞች ቅጥር ስምምንት ማጽደቂያ አዋጅ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በሳዑዲ አረቢያ ንጉሳዊ መንግሥት መካከል የቤት ሠራተኞች ቅጥር ስምምነት ግንቦት 17 ቀን 2009 ዓ.ም በጅዳ የተፈረመ በመሆኑ፤

ይህንኑ ስምምነት የኢትዮድያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 21 ቀን 2010 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤

በኢትዮድያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1092/2010
ቀን: ሐምሌ 13፥ 2010 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1063/2010

ታህሳስ 2፥ 2010 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ