‘ኑ እስረኛ ውሰዱ፤ ኑ አስክሬን ውሰዱ’ እየተባልን የዜግነት ክብራችን ዝቅ እንዲል ሆኗል። በመሆኑም ለዚህ ምክንያት የሆኑትን ህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች ማጋለጥ እና ለሕግ በማቅረብ አለብን።
የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ
ትኩረቱን በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ አድርጎ በሆሳህና ከተማ በተካሄደው የምክክር መድረክ ላይ ከተናገሩት የተወሰደ
‘ኑ እስረኛ ውሰዱ፤ ኑ አስክሬን ውሰዱ’ እየተባልን የዜግነት ክብራችን ዝቅ እንዲል ሆኗል። በመሆኑም ለዚህ ምክንያት የሆኑትን ህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች ማጋለጥ እና ለሕግ በማቅረብ አለብን።
የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ
ትኩረቱን በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ አድርጎ በሆሳህና ከተማ በተካሄደው የምክክር መድረክ ላይ ከተናገሩት የተወሰደ