የተሻረ

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማፅደቂያ አዋጅ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሕዝብን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ያወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 6/2015ን ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ፤

የሕዝብን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 6/2015 ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም በሚኒስትሮች ምክር ቤት የታወጀ መሆኑን፤

ይህንኑ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 23 ንዑስ አንቀጽ (2)(ለ) መሠረት በ15 ቀናት ውስጥ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረብ ያለበት መሆኑን፤

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ነሐሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የመረመረውና በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 93 (3) መሠረት ያፀደቀው መሆኑን፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ 23 ንዑስ አንቀጽ (2)(ለ) እና አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (8) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1299/2016
ቀን: ጥቅምት 29÷ 2016 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

589/2018

ሚያዝያ 20÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ

በአገልግሎት ላይ
1401/2018

ሚያዝያ 13÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1401/2018

ሚያዝያ 13÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ