በአገልግሎት ላይ

የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን አደረጃጀት፤ ስልጣንና ተግባር (ማሻሻያ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 591/2018

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፌዴራል አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣዉ አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀጽ 51 ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡

  1. አጭር ርዕስ — ይህ ደንብ “የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን አደረጃጀት፤ ስልጣንና ተግባር (ማሻሻያ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 591/2018” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: 591/2018
ቀን: ሰኔ 30÷ 2018 ዓ.ም.
Law Type: Regulations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

1434/2018

ሐምሌ 23÷ 2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1425/2018

ሐምሌ 16÷ 2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1426/2018

ሐምሌ 14÷ 2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
592/2018

ሐምሌ 3÷ 2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ