በአገልግሎት ላይ

በሕግ የሰውነት መብት የተሰጣቸው አካላት ተጠቃሚ የሚሆኑ ባለቤቶች መረጃ ግልጸኝነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 592/2018

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብንና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀሎችን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በወጣው አዋጅ ቁጥር 780/2005 (በአዋጅ ቁጥር 1387/2017 እንደተሻሻለው) አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) በተሰጠው ሥልጣን መሰረት ይህን ደንብ አውጥቷል።

  1. አጭር ርዕስ — ይህ ደንብ “በሕግ የሰውነት መብት የተሰጣቸው አካላት ተጠቃሚ የሚሆኑ ባለቤቶች መረጃ ግልጸኝነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 592/2018” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: 592/2018
ቀን: ሐምሌ 3÷ 2018 ዓ.ም.
Law Type: Regulations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

582/2018

ታህሳስ 15÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1412/2018

ሰኔ 2÷ 2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1358/2017

ጥር 29፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1083/2010

መጋቢት 14፥ 2010 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 2/2010

መጋቢት 14፥ 2010 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ