ስፖርትን ማስፋፋት የኅብረተሰቡን በተለይም የወጣቱን ጤንነት በመጠበቅና አእምሮውን በማበልጸግ በሀገር ግንባታ ሂደት ንቁ ተሳትፎ የሚያደርግበትን ሁኔታ ለማመቻቸት፣ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን አንድነት ለማጠናከር እና የሀገሪቱን አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ለማዳበር ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክት በመሆኑ፤
የስፖርት እንቅስቃሴዎችን ለማስፋፋት፣ ለመደገፍና ለመምራት በፌዴራል ደረጃ ራሱን የቻለ ተቋም ማደራጀት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•
•
•
•
•