የተሻረ

የስፖርት ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ

ስፖርትን ማስፋፋት የኅብረተሰቡን በተለይም የወጣቱን ጤንነት በመጠበቅና አእምሮውን በማበልጸግ በሀገር ግንባታ ሂደት ንቁ ተሳትፎ የሚያደርግበትን ሁኔታ ለማመቻቸት፣ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን አንድነት ለማጠናከር እና የሀገሪቱን አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ለማዳበር ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክት በመሆኑ፤

የስፖርት እንቅስቃሴዎችን ለማስፋፋት፣ ለመደገፍና ለመምራት በፌዴራል ደረጃ ራሱን የቻለ ተቋም ማደራጀት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 692/2003
ቀን: ጥቅምት 17፥ 2003 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

570/2017

መጋቢት 08÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1353/2017

ጥር 02÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1358/2017

ጥር 29፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1353/2016

ጥር 2፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1353/2016

ኅዳር 10÷ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1333/2016

ጷጉሜ 4፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1324/2016

ነሐሴ 8፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 552/2016

ሐምሌ 9፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ