የኢትዮጵያ የዕጽዋት ዘር ሴክተር የአገሪቱን የግብርና ኢኮኖሚ እድገትና የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ወሳኝ በመሆኑ፤
የተሻሻሉ የዕጽዋት ዝርያዎች ወደ ገበያ እንዲገቡ ሁኔታዎችን ማመቻቸት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
ጥራቱን የጠበቀ የዕጽዋት ዘር ለአርሶ አደሩ፣ ለከፊል አርብቶ አደሩና ለሌሎች ዘር ተጠቃሚዎች ሊቀርብ መቻሉን ማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
•
•
•
•
•
•
•
•
•