የተሻሻለውን የሎሜ አራት ስምምነት ኢትዮጵያ እና የተቀሩት ወገኖች እ·ኤ·አ‧ ኖቬምበር 4 ቀን 1995 ሞሪሽየስ ላይ ስለተፈራረሙ፤
ስምምነቱ በሥራ ላይ የሚውለው በተፈራራሚዎቹ ሀገሮች ሲጸድቅ በመሆኑ፤
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን ስምምነት ታህሳስ 8 ቀን 1989 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ፤
በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
•
•
•
•
•
•
•
•