በአገልግሎት ላይ

የቱኒዚያ ሪፐብሊክ የንግድ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

የኢትዮጵያ የሽግግር መንግሥትና የቱኒዚያ ሪፐብሊክ መንግሥት በእኩልነትና በጋራ ጥቅም ላይ በተመሠረተ አኳኋን በሁለቱ ሀገሮች መካከል የንግድ ሥራ ለማካሄድና ለማስፋፋት በዚሁም አማካይነት የኢኮኖሚ ግንኙነቶችን ለማጎልበት ባላቸው ፍላጎት መነሻ በቱኒዚያ ሪፐብሊክ ዋና ከተማ በቱኒዝ ጥቅምት 24 ቀን 1987 የንግድ ስምምነት በመፈራረማቸው፤

ስምምነቱ በሚገባ ሥራ ላይ የሚውለው በተዋዋዮቹ ሀገሮች ሕጎች መሠረት ስምምነቱ መጽደቁን ከሚያረጋግጡ ሰነዶች ልውውጥ በኋላ እንደሚሆን በስምምነቱ ውስጥ በመመልከቱ፤

ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የካቲት 5 ቀን 1988 ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ፤

በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት ከዚህ እንደሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 21/1988
ቀን: የካቲት 5፥ 1988 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 358/1995

ሰኔ 26፥ 1995 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 258/1994

ህዳር 20፥ 1994 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 63/1989

የካቲት 18፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 56/1989

ታኅሣሥ 8፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 55/1989

ታኅሣሥ 08፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 54/1989

ታኅሣሥ 08፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 48/1989

ጥቅምት 21፥ 1989 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 44/1988

ሰኔ 29፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 20/1988

የካቲት 5፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ