በአገልግሎት ላይ

ለአዲስ አበባ ዓለም ቦሌ ዓለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ በኦፔክ ዓለም አቀፍ የልማት ፈንድ ብድር ለማግኘት የተፈረመዉ የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ

ለአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል መጠኑ 10 ሚሊዮን (አሥር ሚሊዮን) የአሜሪካን ዶላር የሆነ ገንዘብ የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኦፔክ ዓለም አቀፍ ልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.አ ጁላይ 15 ቀን 1996 በአዲስ አበባ የተፈረመ በመሆኑ፤

ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ታህሣሥ 17 ቀን 1989 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ፤

በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 59/1989
ቀን: ታኅሣሥ 17፥ 1989 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 358/1995

ሰኔ 26፥ 1995 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 258/1994

ህዳር 20፥ 1994 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 63/1989

የካቲት 18፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 56/1989

ታኅሣሥ 8፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 55/1989

ታኅሣሥ 08፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 54/1989

ታኅሣሥ 08፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 48/1989

ጥቅምት 21፥ 1989 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 44/1988

ሰኔ 29፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 20/1988

የካቲት 5፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 21/1988

የካቲት 5፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ