በአገልግሎት ላይ

ለመጠጥ ውሀ ልማትና መልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር ብድር ለማግኘት የተፈረመውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ

ለመጠጥ ውሀ ልማትና መልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል መጠኑ ኤስ.ዲ.አር 24 ሚሊዮን (ሃያ አራት ሚሊዮን ኤስ.ዲ.አር) የሆነ ገንዘብ የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል እ.ኤ.አ ሜይ 25 ቀን 1996 በዋሽንግተን ዲሲ የተፈረመ በመሆኑ፤

ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት 14 ቀን 1988 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ፤

በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 46/1989
ቀን: ጥቅምት 14፥ 1989 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 358/1995

ሰኔ 26፥ 1995 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 258/1994

ህዳር 20፥ 1994 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 63/1989

የካቲት 18፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 56/1989

ታኅሣሥ 8፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 55/1989

ታኅሣሥ 08፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 54/1989

ታኅሣሥ 08፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 48/1989

ጥቅምት 21፥ 1989 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 44/1988

ሰኔ 29፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 20/1988

የካቲት 5፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 21/1988

የካቲት 5፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ