የተሻረ

የ1996 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት የበጀት አዋጅ

ለ1996 ዓ/ም በጀት ዓመት በፌዴራል መንግሥት ለሚከናወኑ ሥራዎችና አገልግሎቶች የሚያስፈልገውን በጀት አጽድቆ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ወቅት ሥራ ላይ ማዋል አስፈላጊ በመሆኑ፤

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የወሰነውን የፌዴራሉ መንግሥት ለክልሎች ድጎማ የሚሰጥበት ቀመር መሠረት በማድረግ ለክልሎች የሚሰጠውን የድጎማ በጀት መጠን መወሰን ስለሚኖርበት፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55(1) እና (10) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 358/1995
ቀን: ሰኔ 26፥ 1995 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 258/1994

ህዳር 20፥ 1994 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 63/1989

የካቲት 18፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 56/1989

ታኅሣሥ 8፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 55/1989

ታኅሣሥ 08፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 54/1989

ታኅሣሥ 08፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 48/1989

ጥቅምት 21፥ 1989 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 44/1988

ሰኔ 29፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 20/1988

የካቲት 5፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 21/1988

የካቲት 5፥ 1988 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ