በአገልግሎት ላይ

ሽብርተኝነትን በገንዘብ መደገፍን ለመቆጣጠር የወጣው ዓለም ዓቀፍ ኮንቬንሽን ማፅደቂያ አዋጅ

ሽብርተኝነትን በፋይናንስ መደገፍን ለመቆጣጠር የወጣውን ዓለም ዓቀፍ ኮንቬንሽን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 9 ቀን 1999 ባሳለፈው ውሳኔ ቁጥር 54/109 የተቀበለው በመሆኑ፤

ይህንኑ ኮንቬንሽን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥር 30 ቀን 2004 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 734/2004
ቀን: የካቲት 12፥ 2004 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

589/2018

ሚያዝያ 20÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ

በአገልግሎት ላይ
1401/2018

ሚያዝያ 13÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1401/2018

ሚያዝያ 13÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ