በአገልግሎት ላይ

የኢትዮጵያ የሕንፃ አዋጅ ቁጥር 1356/2017

የሕንፃ ግንባታ ወይም የሕንፃ ግንባታ
ማሻሻያና የአገልግሎት ለውጥ ስራ የሕዝብ
ጤንነትና ደህንነት መጠበቅ እና የህንጻ
ተደራሽነት እና ተጠቃሚነትን ለአካል ጉዳተኞች እንዲሁም ልዩ ድጋፍ ለሚሹ እና ለጠቅላላ የማህበረሰብ ክፍሎች ማረጋገጥ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

ፀድቀው በትግበራ ላይ የሚገኙትን የኢትዮጵያ የህንፃ ስታንዳርዶች በሁሉም የህንፃ ግንባታዎች ላይ አስገዳጅ ሆነው አገልግሎት ላይ እንዲውሉ መደንገግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በነባሩ ሕግ በአፈፃፀም የተለዩ የመልካም
አስተዳደር ችግሮች፣ የአካል ጉዳተኞችን
ተደራሽነት በሚያረጋግጥ፣ የግንባታ ጥራትና
የሀብት ብክነት ችግሮች ለመቅረፍ የሚያስችል ግልፅና ለአተገባበር ምቹ የሆነ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 51/3/ መሠረት የፌደራሉ መንግስት የጤና፣ የትምህርት እንዲሁም የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሀገር አቀፍ መመዘኛዎችንና መሠረታዊ የፖሊሲ መለኪያዎችን የማውጣትና የማስፈፀም ሥልጣን የተሰጠው በመሆኑ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55/1/  መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መለያ: አዋጅ ቁጥር 1356/2017
ቀን: ሚያዚያ 30፥ 2017 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations
Sector: Construction

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

1362/2017

ግንቦት 12÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1356/2017

ሚያዝያ 30÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1362/2017

ግንቦት 12 ፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1362/2017

ግንቦት 12÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1368/2017

ሚያዝያ 2÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1368/2017

ሚያዚያ 2፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1249/2013

ሐምሌ 29፥ 2013 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1050/2009

ነሀሴ 1፥ 2009 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 405/2009

ግንቦት 18፥ 2009 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ