በአገልግሎት ላይ

የአበባ ልማት ዘርፍ የአሠራር ሥነ-ምግባር ሥርዓት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

የማይፈለጉ አካባቢያዊና ማሕበራዊ ተፅዕኖዎችን  ለማስቀረት የሚያስችሉ የግብርና አሠራሮችን በአበባ ልማት ዘርፍ መተግበር አስፈላጊ በመሆኑ፤

አካባቢያዊ አዛላቂነት እና ማሕበራዊ ተቀባይነት ያለው የግብርና አሠራርን ምንነት መግለፅ እና መደንገግ የአበባ ኢንዱስትሪን አዛላቂነት ስለሚያጎለብት፤

የኢትዮጵያ የአበባ ኢንዱስትሪን መልካም ዝና ከፍ ለማድረግ እንዲቻል የማሕበራዊ እና የአካባቢ የኃላፊነት ደረጃዎችን የሚወስን የምስክር ወረቀት አሰጣጥ ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፤

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር የ 691/2003 አንቀፅ 5 እና በአካባቢ ብክለት ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 300/1995 አንቀጽ 20 መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: ደንብ ቁጥር 207/2003
ቀን: ግንቦት 30፥ 2003 ዓ.ም.
Law Type: Regulations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1288/2015

ሐምሌ 17፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1289/2015

ሰኔ 29፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 527/2015

ታኅሣሥ 4፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 509/2014

ሚያዝያ 15፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 465/2012

መጋቢት 18፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ