በአገልግሎት ላይ

የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ

የንግድ እና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤቶችን ሀገሪቱ ከምትከተለው የነፃ ገበያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ አንፃር እንደገና ማቋቋም አስፈላጊ በመሆኑ፤

በሀገሪቱ ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ ለማድረግ ምክር ቤቶች ጉልህ ሚና ሊኖራቸው እንደሚችል ስለታመነበት፤

የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤቶች የንግዱ ኅብረተሰብ አባላት ስለተሰማሩበት ሥራና በአጠቃላይ ስለአገሪቱ ኢኮኖሚ ልማት የሚወያዩበትና ለመንግሥት ሃሳብ የሚያቀርቡበት መድረክ ሆነው እንዲያገለግሉ በማስፈለጉ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መለያ: አዋጅ ቁጥር 341/1995
ቀን: ግንቦት 19፥ 1995 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1374/2017

ሰኔ 11፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1325/2017

መስከረም 7፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1338/2016

ሐምሌ 25፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1322/2016

ግንቦት 12፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1320/2016

ግንቦት 1፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1279/2015

የካቲት 2፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1283/2015

ጥር 26፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1282/2015

ጥር 26፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1265/2014

ታህሳስ 24፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1246/2013

ግንቦት 26፥ 2013 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ