የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መገናኛ ብዙኃን አዋጅ ጸድቆ በስራ ላይ የዋለ ቢሆንም አዋጁ ተግባራዊ ሲደረግ ከመገናኛ ብዙኃን ሬጉላቶሪ ሥልጣንና ተግባራት አንጻር አስተዳደራዊ ክፍተቶች የተስተዋለ በመሆኑ፤
እነዚህን ክፍተቶች በማስተካከል የመገናኛ ብዙኃን ዘርፍን በአግባቡ ለማስተዳደር እንዲቻል የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ ቁጥር 1238/2013 ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•
•
•
•
•
•
•